በካናዳዋ የንግድ መናገሻ ቶሮንቶ ሰላማዊ ሰልፍ ተጠራ
የህግ ባለሙያው ዶ/ር ሸክስፒር ፈይሳ ንግግር ያደርጋል
አሁንም የኢትዮጵያዊያኖች የድረሱልኝ ጥሪ እየተሰማ ነው(ቪድዮዎችን ይመልከቱ)
Ethiopia Zare (ሐሙስ ኅዳር 6 ቀን 2006 ዓ.ም. November 30, 2013)፦ በካናዳ የንግድ መናገሻ በሆነችው ቶሮንቶ ከተማ በሳኡዲት አረቢያ በኢትዮጵያዊያኖች ላይ የሚፈጸመውን ግፍ በመቃወምና በአሰቃቂ ሁናቴ ህይወታቸውን ላጡ ወገኖች የሻማ ማብራት ስነስርአት ነገ አርብ እንደሚካሄድ ይፋ ተደረገ።