ከጎደፈው ላይ ሌላ ጉድፍ

ነብዩ ሲራክ

የማለዳ ወግ

በሪያድ መንፉሃ በተከሰተው ሁከት ግራም ነፈሰ ቀኝ ተጎጅዎች እኛ ነን! እንኳንስ ሰው ተደብድቦ ፣ ሞቶባቸው፣ እንኳንስ መኪና ተሰብሮባቸው እንዲያውም እንዲው ናቸው። ከማለዳ እስከ ሌሊት የዘለቀውን ሁከት መቆጣጠር ይቻል ዘንድ ገና ሲ መር አቅጣጫውን አይተው የመንግስት ተወካዮችን የመከሩ በርካታ ነበሩ።

ሙሉውን አስነብበኝ …