የጂዳው ዓለም ዓቀፍ የኢትዮጵያውን ት/ቤት ችግር
የሳውዲ አረቢያ መንግስት ህገወጥ ነዋሪዎችን በዚህ ሳምንት ተከታትሎ መያዝ ከጀመረ ወዲህ ታዳጊ ወጣት ኢትዮጵያውያን የሚማሩበት የጂዳው ትምህርት ቤት ሥራ መሰናከሉ በርካታ ወላጆችን ስጋት ላይ ጥሏል።
የሳውዲ አረቢያ መንግስት ህገወጥ ነዋሪዎችን በዚህ ሳምንት ተከታትሎ መያዝ ከጀመረ ወዲህ ታዳጊ ወጣት ኢትዮጵያውያን የሚማሩበት የጂዳው ትምህርት ቤት ሥራ መሰናከሉ በርካታ ወላጆችን ስጋት ላይ ጥሏል።