የሁለት ኢትዮጵያውያን ሁለት አንቀጽ ወግ እና እኔ

ዳዊት ከበደ እና ተስፋሁን ጫመዳ Dawit Kebede and Tesfahun Chemedaአቤ ቶኪቻው

ዳዊት ከበደ እና ተስፋሁን ጫመዳ

ተስፋሁን ጫመዳ የተባለ አንድ ወጣት ኢትዮጵያዊ ነበር። የገዢው ግንባር ኢህአዴግ ነገረ ሥራ አልመችህ ቢለው በተለያየ አጋጣሚ “ተው!” ማለት ጀመረ። ኢህአዴግዬ ግን ተው ባይ አይወድምና በክፉ ዓይኑ ተመለከተው። ይሄኔ ተስፋሁን የሚመጣበትን ጦስ ሸሽቶ መጪው ጊዜ መልካም እንደሚሆን ተስፋ አድርጎ ‘እስኪያልፍ ያለፋል’ ብሎ ሀገሩን ትቶ ተሰደደ።

ሙሉውን አስነብበኝ …