ከታጣቂ ቡድኖች ጋር የሚደረጉ ድርድሮች እና ስምምነቶች ለምን አይነገሩም ?
በተለያዩ ጊዜያት ከኦነግ ጋር የተደረጉ ድርድሮች ፤ ከኦጋዴን ብሔራዊ ነጻነት ግንባር ኦብነግ ጋር የተደረገ ድርድር እና ስምምነት ፤ በቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል ከሚንቀሳቀሱ ታጣቂዎች ፣ ከህወሓት ጋር እንዲሁም በቅርቡ የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ከኦሮሞ ነጻነት ሰራዊት አንድ ክንፍ ጋር የተደረጉ ድርድሮች እና ስምምነቶች ተጠቃሾች ናቸው ።