ሰበር ዜና – ቅ/ሲኖዶስ በኤጲስ ቆጶሳት ምርጫና ሹመት ላይ ይወያያል
- ዕርግና፣ ሕመምና ኅልፈት፣ የአህጉረ ስብከት በተደራቢነት መያዝ በመነሻነት ተጠቅሷል
- ከ17 በላይ አህጉረ ስብከትና የሥራ ቦታዎች ክፍተት አለባቸው
- የተሻለ ድርጅት ላላቸው ዘጠኝ አህጉረ ስብከት ቅድሚያ ተሰጥቷል
- የአካባቢ ቋንቋ ችሎታ ከዐበይት መመዘኛዎች አንዱ ኾኗል
- የዘጠኝ ኤጲስ ቆጶሳት ሢመት በልደት በዓል ሰሞን ሊፈጸም ይችላል
- ክሥ/ነውር ነቀፋ ያለባቸው ቆሞሳት በዕጩነት እንዳይካተቱ አስግቷል
- በስምዖናዊነት ለመሾም ያሰፈሰፉ ‹ቆሞሳት› በማግባባት ዘመቻ ተጠምደዋል
- በቅ/ሲኖዶሱ የሚሠየመው አስመራጭ ኮሚቴ ምእመናን ሊካተቱበት ይገባል
የዜናውን ዝርዝር ይከታተሉ