የካቲት 11 የተፈበረከው ሕወሃት ማለት እጅግ አሳፋሪ እና አሸባሪ የማፊያ ድርጅት ነው::
የካቲት 11 የተፈበረከው ሕወሃት ማለት እጅግ አሳፋሪ እና አሸባሪ የማፊያ ድርጅት ነው::
ሕወሓት ….. በምንሊክ ሳልሳዊ
= ህጻናትን በማደጎ እና በጉዲፈቻ ስም ይቸበችባል:: እንዲሁም በወሲብ ንግድ ውስጥ በመሰማራት
በአገር ውስጥ እና በውጭ አገር የደላላ ኤጀንቶችን በማቋቋም ታዳጊ ወጣት ሴቶችን
ለሽያጭ ::ባለስልጣናቱ በብዙ መቶ ሺዎች ዶላሮች አፍሰዋል ::
= በስሩ ያደራጃቸውን ቡድኖች የዲፕሎማቲክ ካባ በማልበስ በአደንዛዥ እጽ ዝውውር ላይ እንዲሰማሩ እና ዲፕሎማቶች ከፍተሻ ነጻ ስለሆኑ በረቀቀ ስልት ካናቢስ ሃሺሽ እና መሰል ድራጎችን በማዘዋወር ስራ እና ንግድ ላይ ተሰማርቷል::
= ህገወጥ የሰው ዝውውር እና የአካላት ስርቆት ድርጊቶችን ይፈጽማል:: ወደ ተለያዩ የመካከለኛ ምስራቅ እና ደቡብ አፍሪካ የመሳሰሉ ሃገራት በህገወጥ መንገድ ሰዎችን በማዘዋወር ከባድ ወንጀል እየተሰራ ሲሆን ይህንን ስራ የሚሰሩ አካላትን ሰርቀው ሰውን በመግደል የሚከብሩ ደላሎች ከባለስልታናት ትእዛዝ የሚወርድላቸው እና ሕወሓት በአባልነት የመዘገባቸው ነው::
= በግብጽ እና በየመን በረሃዎች እንዲሁም በሱዳን ሊቢያ ድንበር ላይ ስደተኞችን በማፈን የተለያዩ የገንዘብ መጠኖችን በመጠየቅ ቤተሰብን በማስጨነቅ ሴቶችን በመድፈር አከላትን አውጥቶ በመሸጥ ስራ ላይ የተሰማሩት የሕወሓት አባላት የሆኑ ግለሰቦች ናቸው::
= የአገሪቷን መሬት ለውጭ ባለሃብቶች በመሸጥ ወገንን ለስራ ጥነት ለስደት ለመፈናቀል የሚዳርጉት በሕወሓት ሃይሎች የሚመሩት በአቋራጭ የከበሩ አባላቱ ናቸው::ከተላያዩ አከባቢዎች ለውጪ ኢንቨስተሮች በሚል ስም የተሸጡ መሬቶች የሽያጭ ገቢያቸው የት እንደሄደ እንደማይታወቅ እና ሸጡ የተባሉት ክልሎች እንኳን ለአከባቢው ነዋሪዎች ካሳ ያልከፈሉበት እና ያላቋቋሙበት ሁኔታዎች በገፍ ታይተዋል::
= በተለያዩ ጊዜያት በአዲስ አበባ እና በክልሎች ቦንቦችን በማፈንዳት ንጹሃን ዜጎችን በመግደል እና በማቁሰል የሽብር ስራ ላይ የተሰማራው ሕወሓት የተቃወሙትን ሁሉ የሚወነጅልበት አንዱ ብልሃቱ ቢሆንም ሞኝነቱ አዘንብሎ ተገኝቷል::አልቸባብን እና ሃማስን ከመሳሰሉ አሸባሪ ከሞባሉ ድርጅቶች ጋር የሁለትዮች ምስጢራዊ ስምምነት በመፍጠር ምስራቅ አፍሪካ እና መካከለጫው ምስራቅ ላይ ከፍተኛ ስጋት ለመፍጠር እና ዜጎቹን ለማስፈራራት እጅግ አሳፋሪ እና ዘግናኝ ድርጊቶችን ፈጽሟል: በመፈጸም ላይ ይገኛል:: ምንሊክ ሳልሳዊ