ደደቢትን ያነቀጠቀጠችው ከያኒ

ከያኒ አስቴር በዳኔ "ተራራ አንቀጥቃጩን" ጠመንጃ ሳትይዝ ፣ ጥይት ሳተኩስ በለሰለሰ አንደበት በተባ አማርኛ ብቻ ስታንቀጠቅጠውና ስታስጨንቀው በሃሳብ ፣ ታየችኝና ቀናሁባት። "ጀግና አልባሌ ነው" ሲባል እሰማ ነበር ፣ ዛሬ ደሞ እውን መሆኑን በሷ አወኩት።